የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ገርጂ ኮንዶሚኒየም፣ ገርጂ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ሰንሻይን ሪልስቴት ፣ አየር መንገድ በቀራኒዮ፣ በአሸዋ ሜዳ፣ በጦቢያ፣ በካጂማ፣ በመሐል ከተማ፣ በዓለሙ ማደያ ፣ በጎርአርባ እና አካባቢው፣
👉 በገላን መኖሪያ ቤቶች፣ በገመዳ ማህበር፣ በስላሴ ወሌ፣ በአባበ ጀርባ፣ በለገዲማ በባቡር ሐዲድ፣ በሲዳሞ አዋሽ፣ በገንደ ቆሬ እና አካባቢው፣
👉 በአቃቂ ኬላ፣ በገላን ኢንዱስትሪ መንደር፣ በወሰርቢ፣ በበላይነህ ክንዴ፣ ካፍ ማደያ ፣ በቱሉ ዲምቱ ማኅበር ቤቶች፣ በቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በቱሉዲምቱ አርሴማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡30
👉ጣፎ፣ክብር ደመና፣ሰላም ቪሌጅ፣ጣፎ ገብርኤል፣ጋሪ ረታ፣ ባጃጅ ተራ፣አያት ለገጣፎ፣ሱሉልታ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ኮሶ በር፣ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ ሙሎ፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ለቡ አርሴማ ፊትለፊት፣ ዊጃን ሶል ፋብሪካ፣ ን/ስልክ ፖሊስ፣ ዮበክ ሪልእስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ፣ አርሴማ ቤተክርስቲያን፣ በብስራተ- ገብርኤል፣ በጀርመን አደባባይ፣ በቆሼ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00-11፡00
👉በቡራዪ ከተማ ፣ በአኔ ዲማ ፣ በቡራዩ ድሬ፣ በኬላ፣ በመናገሻ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ደደር፣ ሃራዋቻ፣ ኩፋንዚክ፣ ሶቃ፣ መከላ ባህርዳር፣ ልደታ፣ ይባብ፣ ትንሾች፣ ባታ 100 ካሬ፣ ቆጠቲና፣ዱዱ፣ ወልዲያ፣መርሳ እና ሲሪንቃ እና አካባቢው፣
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
@Seledadotio
@Seledadotio
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ገርጂ ኮንዶሚኒየም፣ ገርጂ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ሰንሻይን ሪልስቴት ፣ አየር መንገድ በቀራኒዮ፣ በአሸዋ ሜዳ፣ በጦቢያ፣ በካጂማ፣ በመሐል ከተማ፣ በዓለሙ ማደያ ፣ በጎርአርባ እና አካባቢው፣
👉 በገላን መኖሪያ ቤቶች፣ በገመዳ ማህበር፣ በስላሴ ወሌ፣ በአባበ ጀርባ፣ በለገዲማ በባቡር ሐዲድ፣ በሲዳሞ አዋሽ፣ በገንደ ቆሬ እና አካባቢው፣
👉 በአቃቂ ኬላ፣ በገላን ኢንዱስትሪ መንደር፣ በወሰርቢ፣ በበላይነህ ክንዴ፣ ካፍ ማደያ ፣ በቱሉ ዲምቱ ማኅበር ቤቶች፣ በቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በቱሉዲምቱ አርሴማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡30
👉ጣፎ፣ክብር ደመና፣ሰላም ቪሌጅ፣ጣፎ ገብርኤል፣ጋሪ ረታ፣ ባጃጅ ተራ፣አያት ለገጣፎ፣ሱሉልታ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ኮሶ በር፣ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ ሙሎ፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ለቡ አርሴማ ፊትለፊት፣ ዊጃን ሶል ፋብሪካ፣ ን/ስልክ ፖሊስ፣ ዮበክ ሪልእስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ፣ አርሴማ ቤተክርስቲያን፣ በብስራተ- ገብርኤል፣ በጀርመን አደባባይ፣ በቆሼ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00-11፡00
👉በቡራዪ ከተማ ፣ በአኔ ዲማ ፣ በቡራዩ ድሬ፣ በኬላ፣ በመናገሻ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ደደር፣ ሃራዋቻ፣ ኩፋንዚክ፣ ሶቃ፣ መከላ ባህርዳር፣ ልደታ፣ ይባብ፣ ትንሾች፣ ባታ 100 ካሬ፣ ቆጠቲና፣ዱዱ፣ ወልዲያ፣መርሳ እና ሲሪንቃ እና አካባቢው፣
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
@Seledadotio
@Seledadotio








No comments yet.