የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ባቀደው መሠረት፣ ነገ ነሐሴ 2 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦቱ ለጊዜው ይቋረጣል።
⏰ከጠዋቱ 2፡00-9፡30
👉ጀርመን አደባባይ፣ ጎፋ ካምፕ፣ መካነ ኢየሱስ፣ ጎፋ ዳታ ሴንተር፣ ጎፋ ስቶር፣ ኳስ ሜዳ፣ አይሱዙ ጋራዥ፣ ሶፉመር ብሎኬት ማምረቻ፣ ባቱ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢው፣
👉መካኒሳ አረቄ ፋብሪካ፣ አሚጎ ካፌ፣ ቫቲካን ኤምባሲ፣መካኒሳ አቦ ቤ/ክ፣ የመከላከያ ሚ/ር፣ ጥቁር አባይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ፣ ሰላም አስከባሪ እና አካባቢው፣
👉ካራ ቆሬ፣ መድኃኔዓለም፣ኢትዮሆፕ ት/ቤት፣ ካራቆሬ ውሃ፣ ካራቆሬ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢው፣
👉አየር ጤና፣ መድሐኒዓለም መውጫ፣ ሬዲዮ ፋና፣ ቻይና ካምፕ፣ ዘነብ ወርቅ እና አካባቢው፣
⏰ከጠዋቱ 3፡00-10፡30
👉አራብሳ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ጨርቆስ አራብራ፣ አራብሳ አዲሱ ኮንዶሚንየም በከፊል፣ ገላን በከፊል፣ አራብሳ ኮንዶሚየም እና አካባቢው፣
👉 ኢትዮ ቻይና፣ የአስተማሪዎች መኖሪያ ቤት፣ ለሚኩራ ወረዳ 5፣ አራብሳ ፓሊስ ጣቢያ፣ አቦ ቤተክርስቲያን እና አካባቢው፣ የውሃ ማጣሪያ ታንከር፣ ቴሌ ታወር እና አካባቢው፣
⏰ ከጠዋቱ 3፡00-10፡00
👉ሰበታ ከተማ፣ አለምገና ሚካኤል፣ ኢትዮ ሴራሚክ፣ ሜታ፣ ገዳም ሰፈር፣ ዳለቲ ኢንዱስትሪ፣ ዳለቲ ቄራ፣ ገዳምባ፣ አለምገና ኢንዱስትሪ እና አካባቢው፣
👉 ሱሉልታ ከተማ፣ ጭሮ ደደር ወረዳ፣ መልካ ቦሎ ወረዳ፣ ሜታ ወረዳ፣ ጎሮ ጉቱ ወረዳ እና አካባቢዎች፣
⏰ ከጠዋቱ 3፡00-11፡00
👉ቂሊንጦ ኮንዶሚየም፣ አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዮኒቨርስቲ፣ ቂሊንጦ ላይ ሰፈር፣ ቂሊንጦ ሚካኤል፣ ሌስ ፍራንስ ት/ቤት፣ ቤጂንግ ሆስፒታል፣ አሳማ ጊቢ እና አካባቢው፣
👉 ኮዬ አደባባይ፣ ዋሊያ ቢራ፣ አለም ባንክ፣ ኢንዲያና ት/ቤት፣ ታፍ ማደያ፣ አቃቂ ብሩህ ተስፋ ት/ቤት፣ ኮፊ ሲቲ እና አካባቢው፣
⏰ ከጠዋቱ 2፡00-11፡30
👉ገላን ልደታ ቤ/ክ አካባቢ፣ገላን ኮንዶሚኒየም፣ ገላን ብሎኬት ማምረቻ፣ገላን ከርሰ ምድር እና አከባቢው
👉አዳማ፣ አዳሚቱሉ፣ መቂ ከተማ፣ በህርዳር ቀበሌ 16፣ ህዳሴ ሰፈር እና አከባቢው የሃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
Source: Yeneta Tube









No comments yet.