ጠፍተዋል ስለተባሉት አትሌቶች ፊደሬሽኑ የማውቀው ነገር የለም አለ!

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | ከአንድ ቀን በፊት በተጠናቀቀው ከ20 ዓመት በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን ከወከሉት የልዑክ ቡድን አባላት የተወሰኑት ስለመጥፋታቸው እየተነገረ ይገኛል።

በአሜሪካ ቀርተዋል ከተባሉት መካከል ከአትሌቶች በተጨማሪ አሰልጣኞችም ይገኙበታል ተብሏል።

ጠፍተዋል ስለተባሉት አትሌቶች እና አሰልጣኞች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን የማውቀው ነገር የለም ብሏል።


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: