#Ethiopia | በአሜሪካዋ ኦሪገን ግዛት በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ሲደርስ አቀባበል ተደርጎለታል።
ኢትዮጵያ በዚሁ ዓለም አቀፍ የውድድር መድረክ 2 የወርቅ፣ 3 የብር እና 1 የነሐስ በድምሩ 6 ሜዳሊያዎችን በማስመዝገብ ከዓለም 5ኛ ደረጃን እንዲሁም ከአፍሪካ 2ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሯን አጠናቃለች።
ይህ ታላቅ ሻምፒዮና በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት ዩጂን ከተማ በሚገኘው ሄይዋርድ ፊልድ ስታዲየም ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሲካሄድ መቆየቱ ይታወሳል።
#athletics #worldu20 #ethiopianathletics #sports
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa



Source: GetuTemesgen









No comments yet.