12ኛው የአርባ ምንጭ ልማት ካፕ የክረምት እግር ኳስ ውድድር

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | በአርባ ምንጭ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የክረምት በጎ ፈቃድ እግር ኳስ ውድድር አሁን ላይ ወደ ወሳኝና አጫራች ደረጃ ደርሷል።

ዛሬ ከተካሄዱት ተከታታይ ግጥሚያዎች በኋላ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ማለፋቸውን ያረጋገጡ አራት ክለቦች ተለይተዋል።

በዚህም መሠረት ጫኖ ጫልባ፣ 70 ካፌ፣ ጀምበር ሳኮ እና ኩልፎ 02 ለዋንጫው ፍፃሜ ለማለፍ በግማሽ ፍፃሜው ጨዋታዎች ይፋለማሉ።

ያዕቆብ ገጃ

#arbaminch #sport #ethiopianfootball #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa





Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: