የአባታችን የአማኑኤልን ቤት ፈረሰ

- Advertisement -
Sidebar AD

ይህ የምትመለከቱት የደሀና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ለብዙ ዘመናት አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም በአሁኑ ሰዓት ግን መቅደሱ ፍርሶ እንደምትመለከቱት የምስጥ የሸረሪት መራብያ እየሆነ ይገኛል አባቶችም የድረሱልን ጥሪያቸውን እያስተላለፉ ነው የአማኑኤል ወዳጆች የት አላችሁ እጃችሁን ዘርጉልን የፈረሰውን ቤቱን ስሩ እያሉ ይማፀናሉ ኦርቶዶክሳዊያን የሆንን ሁላችን ከ200 ብር ጀምሮ አቅማችሁ የፈቀደውን አነሰም በዛም ሳትሉ አስራታችሁንም በማውጣት ካላችሁ ላይ በመስጠት አሰሩልን ተራዱን ድረሱልን እያሉ ይገኛሉ ::

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር ( CBE No )

1000781694588

የደሀና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን

ለገጠሪቷ ቤተክርስቲያን አስራት በኩራት እናድርግ

📞 ለበለጠ መረጃ

0941929014

(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩልን እኛም በኪዳን በሰዓታት በቅዳሴ በፀሎት እናስባችኋለን እያሉ ይገኛሉ)

Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: