እስራኤልን ያስደመመው የኢራን ፈጣን የጦር ማገገምበጦርነቱ የመጀመሪያ ሳምንታት የደረሰባትን ጥቃት ተከትሎ፣ የኢራን ወታደራዊ ኃ…

- Advertisement -
Sidebar AD
እስራኤልን ያስደመመው የኢራን ፈጣን የጦር ማገገም
በጦርነቱ የመጀመሪያ ሳምንታት የደረሰባትን ጥቃት ተከትሎ፣ የኢራን ወታደራዊ ኃይል ባሳየው ያልተጠበቀ እና ፈጣን የማገገም ሂደት እስራኤል ከፍተኛ ደንጋጤ እና አግራሞት እንደተፈጠረባት ተገለጸ።
የደህንነት እና የጂኦፖለቲካ ባለሙያዎች እንደሚሉት፤ ኢራን በተሰነዘረባት ወታደራዊ ምት ሳቢያ ደክማለች ተብሎ በተገመተበት በአጭር ጊዜ ውስጥ አቅሟን መልሳ በማደራጀት ያሳየችው ፍጥነት የእስራኤልን ወታደራዊ ስትራቴጂስቶች እና የደህንነት ተቋማት አስደምሟል።
ይህ ያልተጠበቀ የኃይል ማገገም በኢየሩሳሌም ከፍተኛ ስጋትን የፈጠረ ሲሆን፣ በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን የጦርነት ሂደት እና የኃይል ሚዛን አዲስ አቅጣጫ ሊያስይዘው እንደሚችል ይገመታል።
@Seledadotio
@Seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: