የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት

- Advertisement -
Sidebar AD

ነገ ነሐሴ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-

✅ ከጠዋቱ 2፡00-9፡30

👉 ወይብላ ማርያም፣ አውጉስታ፣ አንፎ፣ ወይራ ሰፈር፣ ወይራ ኮንዶሚኒየም፣ ሞቢል ፣ ራሺያ ካምፕ፣ ተዘንአ ሆስፒታል፣ ቀራኒዮ አካባቢ፣ ሳሚ ካፌ፣ ታቦት ማደሪያ፣ 3 ቁጥር ማዞሪያ፣ ስላሴ ቤተክርስቲያን እና አካባቢቸው፣

✅ ከጠዋቱ 2፡00- 7፡30

👉 በባሌ ሪጅን ራይቱ ከተማ፣ ጊኒር ከተማና የአካባቢዎች የሚጋኙ ወረደዎቸና ከተሞች እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡

ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡

#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት


Source: Yeneta Tube

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: