የ20ኛው አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የውድድር ጊዜ ይፋ ሆነ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | ሀያኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የእግር ኳስ ውድድር ከመስከረም 9 እስከ መስከረም 26 ቀን 2019 ዓ.ም ባሉት ቀናት በአዲስ አበባ ስታዲየም እንደሚካሄድ ተገለጸ።

በዚህ ታላቅ የከተማዋ ውድድር ላይ ስድስት የአዲስ አበባ ክለቦች ማለትም ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ኢትዮጵያ ቡና፣ መቻል፣ ኢትዮጵያ መድን፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ይሳተፋሉ።

ከእነዚህ በተጨማሪ ሁለት የክልል ተጋባዥ ቡድኖች የሆኑት ጋሞ ጨንቻ እና አዳማ ከተማ በውድድሩ ላይ የሚሳተፉ ይሆናል።

#AddisAbabaCityCup #EthiopianFootball #AddisAbabaStadium #AddisAbaba #Ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: