የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጃራ ኃይለማርያም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | በኢትዮጵያ የቅርስ እንክብካቤ እና ጥበቃ ዘርፍ ለረጅም ዓመታት በሃላፊነት ያገለገሉት አቶ ጃራ ኃይለማርያም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተገለጸ።

አቶ ጃራ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው በሩበት ወቅት የአገሪቱን የባህል እና የታሪክ ቅርሶች በመጠበቅ፣ በማስጠበቅ እና ለአለም በማስተዋወቅ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።

የቀብር ስነ ስርዓቱም ነሐሴ 19/2018ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ላይ ሳሪስ አዲሱ ሰፈር በሚገኘው ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ይፈፀማል፡፡

ለነፍሳቸው መልካም ዕረፍትን እንመኛለን ።

#ethiopia heritage #ethiopianheritage #ethiopianhistory #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa




Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: