ኢትዮጵያ የ2028 የአፍሪካ ዋንጫን (AFCON) ለማስተናገድ ይፋዊ የጨረታ ሰነድ አቀረበች

- Advertisement -
Sidebar AD

​#FastMereja I የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (EFF) የ2028 የአፍሪካ ዋንጫን (AFCON) ለማስተናገድ የሚያስችለውን ይፋዊ የማመልከቻ ሰነድ ለአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) ማስረከቡን አስታወቀ።

​የኢፌዴሪ መንግሥት ሙሉ ድጋፍ የተሰጠው ይህ የጨረታ ሰነድ የካፍን መስፈርቶች ሙሉ በሙሉ ያሟላና ሀገሪቱ ውድድሩን ለማስተናገድ ያላትን ዝግጁነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ፌዴሬሽን ገልጿል።


Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: