የቢሮ ሥራ በ3 ፈረቃ ቢሰራስ?

- Advertisement -
Sidebar AD

የመጀመሪያው ፈረቃ በ1:00 ሰዓት ጀምሮ በ7:00 ሰዓት ቢያበቃ።

ሁለተኛው ፈረቃ ደግሞ በ6:00 ሰዓት ጀምሮ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ላይ ቢያበቃ።

ሦስተኛው ፈረቃ ደግሞ በ11:00 ሰዓት ጀምሮ በ5:00 ሰዓት ቢያበቃ።

የሥራ ቀናቶች በሳምንት ከሰኞ እስከ ሐሙስ 4 ቀናት ብቻ ቢሆኑ የሀገራችን ኢኮኖሚ ይተኮስ ነበር ባይ ነኝ።

እስኪ ይሄ ምን እንደሚያመጣ ተወያዩበት።

በተለያየ Scenario አስቡት።
ኢንጅነር ጌቱ ከበደ


Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2