ጋብሪኤል ጄሱስ ወደ ባርሴሎና ሊያመራ ነው

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | ​የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጫዋች ጋብሪኤል ዠሱስን ለማስፈረም ከአርሰናል ጋር ያልተጠበቀ ስምምነት ላይ ደርሷል።

ለዝውውሩ 10 ሚሊዮን ዩሮ ከነተጨማሪ ክፍያዎች ለመክፈል የተስማማው ባርሴሎና፣ የተጫዋቹን የቃል ስምምነት ካገኘ በኋላ ክለቦቹ አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶችን በማዘጋጀት ላይ ይገኛሉ።

በስፖርት ዳይሬክተሩ ዴኮ ፍላጎት የተወጠነው ይህ ዝውውር በ24 ሰዓታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ተጫዋቹ የሕክምና ምርመራውን ለማድረግና ዝውውሩን ለማጠናቀቅ ወደ ስፔስ ያመራል።

በያፌት ገ/ህይወት

Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)

#getutemesgen #getu


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: