“የአለም ዋንጫን በሀገሬ ቴሌቪዥን እንዳናይ እገዳ ሊጣል ነው ተብሏል
“ጋዜጠኛ ነዋይ ይመር ኢቲቪን ጥሎ ሀገሬን ከተቀላቀለ በኋላ፣ ጣቢያው የአለም ዋንጫን ለማስተላለፍ ስምምነት ተፈራርሞ ነበር።
አሁን ግን ኢቲቪ ‘የጥቅም ግጭት አለ’ በሚል ለሚዲያ ባለስልጣን እግድ እንዲጣል ደብዳቤ ጽፏል!”
“ከዚህም በላይ… የመንግስት ድርጅቶች በሀገሬ ቴሌቪዥን ላይ ማስታወቂያ እንዳያስነግሩ መመሪያ ወርዷል።
ሀገሬ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞችን እያስተዋወቀ ባለበት ሰዓት ይሄ መደረጉ ትክክል ነው?”
“
@Seledadotio
@Seledadotio
“ጋዜጠኛ ነዋይ ይመር ኢቲቪን ጥሎ ሀገሬን ከተቀላቀለ በኋላ፣ ጣቢያው የአለም ዋንጫን ለማስተላለፍ ስምምነት ተፈራርሞ ነበር።
አሁን ግን ኢቲቪ ‘የጥቅም ግጭት አለ’ በሚል ለሚዲያ ባለስልጣን እግድ እንዲጣል ደብዳቤ ጽፏል!”
“ከዚህም በላይ… የመንግስት ድርጅቶች በሀገሬ ቴሌቪዥን ላይ ማስታወቂያ እንዳያስነግሩ መመሪያ ወርዷል።
ሀገሬ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞችን እያስተዋወቀ ባለበት ሰዓት ይሄ መደረጉ ትክክል ነው?”
“
@Seledadotio
@Seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.