ዳግማዊ ትንሳኤን ከወገኖቻችን ጋር እናሳልፍ!

- Advertisement -
Sidebar AD

የ​​ፊታችን እሁድ የሚከበረውን ዳግማዊ ትንሳኤን ከተቸገሩ ወገኖቻችንን በመርዳት እና ከጎናቸው በመሆን በዓሉን ለማሳለፍ ዝግጅታችንን አጠናቀናል።

​ዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት በበጎ ፈቃደኝነት ላይ ተመስርቶ ወገኖቻችንን ለማገዝ የተቋቋመ ድርጅት ሲሆን፤ በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1113/2011፣ በምዝገባ ቁጥር 7460 ጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ሕጋዊ ሰውነት አግኝቶ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል።

​ማህበሩን ማገዝ ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 4646 ላይ የቻላችሁትን ድጋፍ አድርጉልን።

​ዮዳሄ የበጎ አድራጎት ማህበር

Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2