#FastMereja I የኢራን መንግስታዊ ሚዲያ (IRIB) እንደዘገበው፣ ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ የንግድ እንቅስቃሴ ውስጥ ወሳኝ የሆነውን የሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ በድጋሚ ዘግታለች። ከዚህ በኋላ ማንኛውም የንግድ መርከብ በወሽመጡ ለማለፍ ከቴህራን ቀጥተኛ ፈቃድ ማግኘት እንደሚኖርበት በዘገባው ተመልክቷል።
Source: FastMereja
#FastMereja I የኢራን መንግስታዊ ሚዲያ (IRIB) እንደዘገበው፣ ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ የንግድ እንቅስቃሴ ውስጥ ወሳኝ የሆነውን የሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ በድጋሚ ዘግታለች። ከዚህ በኋላ ማንኛውም የንግድ መርከብ በወሽመጡ ለማለፍ ከቴህራን ቀጥተኛ ፈቃድ ማግኘት እንደሚኖርበት በዘገባው ተመልክቷል።
Source: FastMereja
Welcome, Login to your account.
Welcome, Create your new account
A password will be e-mailed to you.
No comments yet.