ቼልሲ አሰልጣኝ ሊያም ሮሴኒየርን አሰናበተ
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አሰልጣኝ ሊያም ሮሴኒየርን ከኃላፊነታቸው አሰናብቷል፡፡
ክለቡ አሰልጣኙን ያሰናበተው ከፈረንጆቹ 1912 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ምንም ግብ ማስቆጠር ሳይችል አምስት ተከታታይ ጨዋታዎች መሸነፉን ተከትሎ ነው፡፡
የፈረንሳዩ ክለብ ስትራስቡርግን በመልቀቅ በጥር ወር አምስት ዓመት ከግመሽ ኮንትራት በመፈረም ቼልሲን የተቀላቀሉት ሮሴኒየር÷ በሁሉም ውድድሮች 23 ጊዜ ክለቡን መርተው 11 ጊዜ ብቻ አሸንፈዋል፡፡
ትናንት ምሽት በብራይተን 3 ለ 0 መሸነፋቸው ለስንብታቸው ቀጥተኛ ምክንያት ሆኗል፡፡
@seledadotio
@seledadotio
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አሰልጣኝ ሊያም ሮሴኒየርን ከኃላፊነታቸው አሰናብቷል፡፡
ክለቡ አሰልጣኙን ያሰናበተው ከፈረንጆቹ 1912 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ምንም ግብ ማስቆጠር ሳይችል አምስት ተከታታይ ጨዋታዎች መሸነፉን ተከትሎ ነው፡፡
የፈረንሳዩ ክለብ ስትራስቡርግን በመልቀቅ በጥር ወር አምስት ዓመት ከግመሽ ኮንትራት በመፈረም ቼልሲን የተቀላቀሉት ሮሴኒየር÷ በሁሉም ውድድሮች 23 ጊዜ ክለቡን መርተው 11 ጊዜ ብቻ አሸንፈዋል፡፡
ትናንት ምሽት በብራይተን 3 ለ 0 መሸነፋቸው ለስንብታቸው ቀጥተኛ ምክንያት ሆኗል፡፡
@seledadotio
@seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.