ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን ለማስተዳደር የሚያስችል ሕግ እያዘጋጀች ነው
የኢራን ፓርላማ ምክትል አፈ-ጉባኤ ሃሚድረዛ ሃጂ-ባባኢ እንደተናገሩት፥አዲሱ ሕግ የእስራኤል መርከቦች በማንኛውም ጊዜ በዚህ ወሳኝ የባሕር መስመር ላይ እንዳያልፉ ይከለክላል።
ምክትል አፈ-ጉባኤው አክለውም ፤ረቂቅ ሕጉ የጠላት አገራት መርከቦች የጦርነት ካሳ ካልከፈሉ በስተቀር በወሽመጡ በኩል እንዳያልፉ ይከለክላል ብለዋል።
ሌሎች መርከቦች ማለፍ የሚችሉትም ከኢራን ፈቃድ እና ይሁንታ ካገኙ በኋላ ብቻ ይሆናል።
በሆርሙዝ ወሽመጥ ላይ ያለው የመርከቦች እንቅስቃሴ ከጦርነቱ በፊት ወደነበረበት ሁኔታ መመለስ እንደማይችልም ተናገረዋል ያለው አልጀዚራ ነው።
@seledadotio
@seledadotio
የኢራን ፓርላማ ምክትል አፈ-ጉባኤ ሃሚድረዛ ሃጂ-ባባኢ እንደተናገሩት፥አዲሱ ሕግ የእስራኤል መርከቦች በማንኛውም ጊዜ በዚህ ወሳኝ የባሕር መስመር ላይ እንዳያልፉ ይከለክላል።
ምክትል አፈ-ጉባኤው አክለውም ፤ረቂቅ ሕጉ የጠላት አገራት መርከቦች የጦርነት ካሳ ካልከፈሉ በስተቀር በወሽመጡ በኩል እንዳያልፉ ይከለክላል ብለዋል።
ሌሎች መርከቦች ማለፍ የሚችሉትም ከኢራን ፈቃድ እና ይሁንታ ካገኙ በኋላ ብቻ ይሆናል።
በሆርሙዝ ወሽመጥ ላይ ያለው የመርከቦች እንቅስቃሴ ከጦርነቱ በፊት ወደነበረበት ሁኔታ መመለስ እንደማይችልም ተናገረዋል ያለው አልጀዚራ ነው።
@seledadotio
@seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.