ኢትዮጵያ በሙስና በየአመቱ እስከ 5 ቢሊዮን ዶላር እንደምታጣ የአፍሪካ ልማት ባንክ የ 2025 ሪፖርት ያሳያል። ይህን አሀዝ ወ…

- Advertisement -
Sidebar AD
ኢትዮጵያ በሙስና በየአመቱ እስከ 5 ቢሊዮን ዶላር እንደምታጣ የአፍሪካ ልማት ባንክ የ 2025 ሪፖርት ያሳያል። ይህን አሀዝ ወደ ብር ስንቀይረው 800 ቢሊዮን ብር ዘጭ ይላል። በብላክ ከመታነው ከ 1 ትሪሊዮን ብር በላይ! 5 ቢሊዮን ዶላር ማለት የኢትዮጵያ አጠቃላይ ጥቅል ምርት ወይንም GDP 4% ማለት ነው። ወይንም ኢትዮጵያ ከውጭ ንግድ ለማግኘት ካቀደቺው 9 ቢሊዮን ዶላር ከግማሽ በላይ ያክሉን የሚያክል ገንዘብ በቀማኛ ባለስልጣኖቿና ተባባሪ ባለሀብቶቿ እጥብ ተደርጋ ታጣለች ማለት ነው።
ይህ አሀዝ ኢትዮጵያ ለ 2018 በጀት ከበጀተቺው ውስጥ ግማሹን ቀርጥፎ ይበላል።
እናም ይህ የሪፖርተር አስደንጋጭ መረጃ ኢትዮጵያ ውስጥ ካለው እጅግ ስር የሰደደ ህዝቡን ያደኸየ ሙስናና ሌብነት ትንሹ ነው።
ባለስልጣን እና አርቲስቶች በአንድ ጊዜ 98 ቢሊዮን በሚዘርፉባት ሀገር እድገት ይመጣል ተብሎ ማሰብ ዘበት ነው።
ወይ ከሌብነት ወይ ከእድገት መመረጥ የመንግስት ውሳኔ ነው።
@seledadotio
@seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2