ሰበር‼️
ኢራን በዛሬው ዕለት በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በፉጃሪህ የነዳጅ ማከማቻ እና የኢንደስትሪ ማዕከል ላይ የድሮን ጥቃት የፈፀመች ሲሆን ከጥቃቱ በኋላ ከፍተኛ እሳት እንደተነሳ የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ገልፃለች።
ይህንን ጥቃት ተከትሎ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ከፍተኛ ባለስልጣን ለሲኤንኤን (CNN) እንደገለጹት፤ አሜሪካ እና እስራኤል በሚቀጥሉት 24 ሰዓታት ውስጥ በኢራን ላይ የአጸፋ ጥቃት ያደርሳሉ ተብሎ ይጠበቃል ስሉ ገልጸዋል።
@seledadotio
@seledadotio
ኢራን በዛሬው ዕለት በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በፉጃሪህ የነዳጅ ማከማቻ እና የኢንደስትሪ ማዕከል ላይ የድሮን ጥቃት የፈፀመች ሲሆን ከጥቃቱ በኋላ ከፍተኛ እሳት እንደተነሳ የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ገልፃለች።
ይህንን ጥቃት ተከትሎ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ከፍተኛ ባለስልጣን ለሲኤንኤን (CNN) እንደገለጹት፤ አሜሪካ እና እስራኤል በሚቀጥሉት 24 ሰዓታት ውስጥ በኢራን ላይ የአጸፋ ጥቃት ያደርሳሉ ተብሎ ይጠበቃል ስሉ ገልጸዋል።
@seledadotio
@seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.