ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ዞን የጎማ 2 ምርጫ ክልል የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዕጩ ሆነው ቀረቡ

- Advertisement -
Sidebar AD

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ዞን የጎማ 2 ምርጫ ክልል የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዕጩ ሆነው ቀረቡ

#Ethiopia | ገዢው ብልጽግና ፓርቲ በመጪው ግንቦት 24 ለሚካሄደው 7ኛው አገራዊ ምርጫ ዕጩዎቹን በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል።

በዚህም መሠረት ትናንት በጅማ ዞን ጎማ 2 ምርጫ ክልል ለፌዴራል ፓርላማ እና ለጨፌ ኦሮሚያ የወከላቸውን ዕጩዎች አስተዋውቋል።

በዕጩ ማስተዋወቂያ መርሃ ግብሩ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንት የሆኑት ዐቢይ አሕመድ ባይገኙም፣ የብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊዎች እና የዞኑ አመራሮች ተገኝተዋል።

Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiofm


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: