ሱዳን በሁለት የኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ ተጨማሪ ኃይልና የአየር መከላከያዎችን እያሰማራች መሆኑ ተገለጸ
የሱዳን ጦር በምዕራብ ኢትዮጵያ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዋሳኝ በሆነው በብሉ ናይል ግዛት እንዲሁም ከአማራ ክልል ጋር በሚዋሰነው አወዛጋቢው የአል-ፋሻጋ የድንበር አካባቢዎች ላይ ተጨማሪ ወታደሮችንና የአየር መከላከያዎችን እያሰማራ መሆኑ ተዘገበ።
እንደ ብሉምበርግ ዘገባ የሱዳን ጦር በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው በብሉ ናይል ግዛት ተጨማሪ ወታደሮችንና የአየር መከላከያ መሣሪያዎችን አሰማርቷል።
ተጨማሪ ለማንበብ አስታየት መስጫ ስር ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ።
@seledadotio
@seledadotio
የሱዳን ጦር በምዕራብ ኢትዮጵያ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዋሳኝ በሆነው በብሉ ናይል ግዛት እንዲሁም ከአማራ ክልል ጋር በሚዋሰነው አወዛጋቢው የአል-ፋሻጋ የድንበር አካባቢዎች ላይ ተጨማሪ ወታደሮችንና የአየር መከላከያዎችን እያሰማራ መሆኑ ተዘገበ።
እንደ ብሉምበርግ ዘገባ የሱዳን ጦር በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው በብሉ ናይል ግዛት ተጨማሪ ወታደሮችንና የአየር መከላከያ መሣሪያዎችን አሰማርቷል።
ተጨማሪ ለማንበብ አስታየት መስጫ ስር ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ።
@seledadotio
@seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.