የትግራይ ሲኖዶስ አክሱምን ቅድስት ከተማ ሲል ሊሰይም ነው
የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ባደረገው ጉባኤ፣ ጥንታዊቷ የአክሱም ከተማ መጠሪያ “ቅድስት አክሱም ጽዮን ከተማ” እንዲሆን መወሰኑን ቢቢሲ ኒውስ አማርኛ ዘግቧል።
ቤተ ክርስቲያኒቱ ይህንን ውሳኔ ተከትሎ በከተማዋ እንደ መጠጥ እና ጫት ሽያጭ ያሉ ተግባራት ላይ እገዳ እንዲጣል ፍላጎቷን የገለጸች ሲሆን፣ የከተማዋን ቅድስና የሚመጥኑ ዝርዝር ሕጎችን (መመሪያዎችን) እያወጣች መሆኑን አስታውቃለች።
@seledadotio
@seledadotio
የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ባደረገው ጉባኤ፣ ጥንታዊቷ የአክሱም ከተማ መጠሪያ “ቅድስት አክሱም ጽዮን ከተማ” እንዲሆን መወሰኑን ቢቢሲ ኒውስ አማርኛ ዘግቧል።
ቤተ ክርስቲያኒቱ ይህንን ውሳኔ ተከትሎ በከተማዋ እንደ መጠጥ እና ጫት ሽያጭ ያሉ ተግባራት ላይ እገዳ እንዲጣል ፍላጎቷን የገለጸች ሲሆን፣ የከተማዋን ቅድስና የሚመጥኑ ዝርዝር ሕጎችን (መመሪያዎችን) እያወጣች መሆኑን አስታውቃለች።
@seledadotio
@seledadotio









No comments yet.