የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ያስገነባው 1B+G+10 ሕንጻ በቅዱስ ፓትርያርኩ ቡራኬ ተመረቀ።
በብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅነት ዘመነ ሢመት የተጀመረው በ480 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ሁለገብ ሕንፃ በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅነት ዘመነ ሢመት ተጠናቆ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ተባርኮ ተመረቀ።
EOTC



Source: Yeneta Tube









No comments yet.