የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሁለቱ ወገኖች ውይይት የተደረገው ከብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ “ፅናት፣ ፈጠራ፣ ትብብር እና ዘላቂነትን መገንባት” በሚል መሪ ሀሳብ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ ይገኛል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሁለቱ ወገኖች ውይይት የተደረገው ከብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ “ፅናት፣ ፈጠራ፣ ትብብር እና ዘላቂነትን መገንባት” በሚል መሪ ሀሳብ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ ይገኛል።
Welcome, Login to your account.
Welcome, Create your new account
A password will be e-mailed to you.
No comments yet.