አርሰናል ፕሪሚየር ሊጉን ሲያነሳ አቶ ወርቅነህ ገበየሁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

- Advertisement -
Sidebar AD

​#FastMereja I ለዓመታት የዘለቀውን የዋንጫ ድርቅ በመስበር የአርሰናል እግር ኳስ ክለብ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሻምፒዮንነት ክብርን መቀናጀቱን ተከትሎ፣ የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ አቶ ወርቅነህ ገበየሁ “Congratulations Arsenal!” በማለት ለክለቡና ለመላው ደጋፊዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።


Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1