በተለያዩ ሀገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ዉስጥ የሚገኙ ከ ከ432 ሺህ በላይ ዜጎችን ወደ ሀገር ተመልሰዋል
ከተመላሽ ዜጎች መካከል 308 ሺህ 155 ወንድ እና 101 ሺህ 636 ሴቶች እንዲሁም 22 ሺህ 900 እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዲጊ ህጻናት ይገኙበታል።
መንግስት መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ከመከላከል ጎን ለጎን ዜጎች ሰብዓዊ ክብራቸው በተጠበቀበት አግባብ በህጋዊ መንገድ ሰርተው የሚጠቀሙበት አሰራር በመዘርጋት በስራ ላይ እንዲውል አድርጓል።
ከስደት ተመላሽ ዜጎችን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማድረግ የሚያስችሉ በርካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።
በዚህም እስካሁን 432 ሺህ 691 ዜጎችን በጊዜያዊ መጠለያና በማቆያ ማዕከላት በመቀበል የስነልቦና፣ የማህበራዊ፣ የኢኮኖሚ አገልግሎት በመስጠት ወደ ማህበረሰቡ የማቀላቀል ስራ በትኩረት ተሰርቷል።
በሌላ በኩል መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ከሀገር ሊወጡ ሲሞክሩ በድንበር አካባቢ በተለይም በሞያሌ፣ ጋላፊ፣ መተማና ቶጎጫሌ ኬላዎች የተያዙትን ጨምሮ መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደ ተለያዩ ሀገራት ሄደው በዋናነት ከሳዑዲ ዓረቢያ፣ ከየመን፣ ከኦማን፣ ከኳታር፣ ከቤሩት እንዲሁም ከማይናማር የተመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎች አስፈላጊውን የሥነ-ልቦናና የማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲያገኙ በማስቻል ከቤተሰቦቻቸውና ከማህበረሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደርጓል፡፡
@Seledadotio
@Seledadotio
ከተመላሽ ዜጎች መካከል 308 ሺህ 155 ወንድ እና 101 ሺህ 636 ሴቶች እንዲሁም 22 ሺህ 900 እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዲጊ ህጻናት ይገኙበታል።
መንግስት መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ከመከላከል ጎን ለጎን ዜጎች ሰብዓዊ ክብራቸው በተጠበቀበት አግባብ በህጋዊ መንገድ ሰርተው የሚጠቀሙበት አሰራር በመዘርጋት በስራ ላይ እንዲውል አድርጓል።
ከስደት ተመላሽ ዜጎችን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማድረግ የሚያስችሉ በርካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።
በዚህም እስካሁን 432 ሺህ 691 ዜጎችን በጊዜያዊ መጠለያና በማቆያ ማዕከላት በመቀበል የስነልቦና፣ የማህበራዊ፣ የኢኮኖሚ አገልግሎት በመስጠት ወደ ማህበረሰቡ የማቀላቀል ስራ በትኩረት ተሰርቷል።
በሌላ በኩል መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ከሀገር ሊወጡ ሲሞክሩ በድንበር አካባቢ በተለይም በሞያሌ፣ ጋላፊ፣ መተማና ቶጎጫሌ ኬላዎች የተያዙትን ጨምሮ መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደ ተለያዩ ሀገራት ሄደው በዋናነት ከሳዑዲ ዓረቢያ፣ ከየመን፣ ከኦማን፣ ከኳታር፣ ከቤሩት እንዲሁም ከማይናማር የተመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎች አስፈላጊውን የሥነ-ልቦናና የማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲያገኙ በማስቻል ከቤተሰቦቻቸውና ከማህበረሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደርጓል፡፡
@Seledadotio
@Seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.