የኢቢኤስ ቴሌቪዥን በአፍሪካ የምርጥ ብራንዶች ሽልማት ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት ቀዳሚነቱን ይዞ አሸነፈ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | በ16ኛው የአፍሪካ ምርጥ ብራንዶች የሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ በብዙኃን መገናኛ ዘርፍ የተሳተፈው ኢቢኤስ ቲቪ በአህጉሪቱ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነት እና ዕውቅና ካላቸው ተቋማት መካከል በመመረጥ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ የአንደኛ ደረጃን ሽልማት በድጋሚ ለመውሰድ በቅቷል።

ይህ የተመዘገበው ታላቅ ስኬት ለመላው የቴሌቪዥን ጣቢያው የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች፣ ሁልጊዜም ከጎኑ ላልተለዩ ታማኝ ተመልካቾች እንዲሁም አብረው ለሚሠሩ አጋር ድርጅቶች በሙሉ የተበረከተ የጋራ ኩራት ነው።

እንኳን ደስ አለን፣ እንኳን ደስ አላችሁ።

የሽልማት ፕሮግራሙን ሙሉ ሥነ ሥርዓት የፊታችን እሁድ በሚቀርበው እሁድን በኢቢኤስ የሥነ ግብረ መልስ መርሐ ግብር ላይ የሚተላለፍ በመሆኑ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን።

ebs

#EBSTV #AfricaBrandsAward #MediaAward #Television #Entertainment #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa





Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: