አዲስ አበባ የአፍሪካ የቴክኖሎጂ ማዕከል ለመሆን የእስራኤልን ፈለግ እየተከተለች መሆኗ ተዘገበ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ አዲስ የቴክኖሎጂና የስታርት-አፕ ማዕከል ለመሆን በማለም የእስራኤልን ስኬታማ የኢኖቬሽን ሞዴል ለመቀመር ሰፊ ስራዎችን እየሰራች ትገኛለች ሲል ጀሩሳሌም ፖስት ዘግቧል።
እንደዘገባው ኢትዮጵያ በተለይም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ዘርፍን ለመገንባት የቴክኖሎጂ ትብብሯን ለማጠናከርና የወጣቶችን የፈጠራ ስራዎች ለማገዝ የእስራኤልን የስታርት አፕ ኔሽን ልምድ እንደ መመሪያ እየተጠቀመችበት ነው።
@Seledadotio
@Seledadotio
ኢትዮጵያ በአፍሪካ አዲስ የቴክኖሎጂና የስታርት-አፕ ማዕከል ለመሆን በማለም የእስራኤልን ስኬታማ የኢኖቬሽን ሞዴል ለመቀመር ሰፊ ስራዎችን እየሰራች ትገኛለች ሲል ጀሩሳሌም ፖስት ዘግቧል።
እንደዘገባው ኢትዮጵያ በተለይም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ዘርፍን ለመገንባት የቴክኖሎጂ ትብብሯን ለማጠናከርና የወጣቶችን የፈጠራ ስራዎች ለማገዝ የእስራኤልን የስታርት አፕ ኔሽን ልምድ እንደ መመሪያ እየተጠቀመችበት ነው።
@Seledadotio
@Seledadotio









No comments yet.