ለንደን ቀይ ለብሳለች! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የፕሪሚየርሊጉን ዋንጫ ከደጋፊውን ጋር በለንደን ጎዳና እያከበረ ይገኛል:: ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ጎዳናዎች መከበሩ ይታወሳል።
ዘንድሮ ከእንግሉዝ ክለቦች አርሰናል፣ ማንቸስተር ሲቲ፣ ክርስታል ፓላስ እና አስቶንቪላ በዋንጫ አመቱን ሲያጠናቅቁ ቀሪ ክለቦች ያለ ዋንጫ አመቱን አጠናቋል።



Source: FastMereja
ለንደን ቀይ ለብሳለች! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የፕሪሚየርሊጉን ዋንጫ ከደጋፊውን ጋር በለንደን ጎዳና እያከበረ ይገኛል:: ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ጎዳናዎች መከበሩ ይታወሳል።
ዘንድሮ ከእንግሉዝ ክለቦች አርሰናል፣ ማንቸስተር ሲቲ፣ ክርስታል ፓላስ እና አስቶንቪላ በዋንጫ አመቱን ሲያጠናቅቁ ቀሪ ክለቦች ያለ ዋንጫ አመቱን አጠናቋል።



Source: FastMereja
Welcome, Login to your account.
Welcome, Create your new account
A password will be e-mailed to you.
No comments yet.