ለንደን ቀይ ለብሳለች! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የፕሪሚየርሊጉን ዋንጫ ከደጋፊውን ጋር በለንደን ጎዳና እያከበረ ይገኛል:

- Advertisement -
Sidebar AD

ለንደን ቀይ ለብሳለች! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የፕሪሚየርሊጉን ዋንጫ ከደጋፊውን ጋር በለንደን ጎዳና እያከበረ ይገኛል:: ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ጎዳናዎች መከበሩ ይታወሳል።

ዘንድሮ ከእንግሉዝ ክለቦች አርሰናል፣ ማንቸስተር ሲቲ፣ ክርስታል ፓላስ እና አስቶንቪላ በዋንጫ አመቱን ሲያጠናቅቁ ቀሪ ክለቦች ያለ ዋንጫ አመቱን አጠናቋል።






Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1