የኢትዮጵያ ወጣት ክርስቲያን ማህበር 21ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ፣ በስነ-ጥበብና በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ለተመረጡ ግለሰቦች የዕውቅና ምስክር ወረቀት አበርክቷል።
ዕውቅና ከተሰጣቸው መካከል፡
• አርቲስት ሸዋፈራሁ ደሳለኝ (የማህበሩ የክብር አምባሳደር)
• አርቲስት ሀረግወይን አሰፋ
• ጋዜጠኛና አገልጋይ ታምራት ሞቲ
• አቤኔዘር ነብዩ
• ተዓምራት ኑሪ


Source: FastMereja









No comments yet.