አሜሪካ ቪዛ በፍጥነት ለማግኘት ለሚፈልጉ መንገደኞች የ750 ዶላር ተጨማሪ ክፍያ የሚጠይቅ አዲስ የሙከራ አሰራር ይፋ አደረገች
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሰኔ 24 ቀን እስከ ታኅሣሥ 22 ቀን 2019 ዓ.ም የሚቆይ አዲስ የቪዛ አገልግሎት መጀመሩን አስታውቋል።
ይህ አሰራር አመልካቾች ከመደበኛው 185 ዶላር በተጨማሪ 750 ዶላር በመክፈል በ10 ቀናት ውስጥ የቃለ መጠይቅ ቀጠሮ እንዲያገኙ ያስችላል።
አላማውም በትራምፕ አስተዳደር ጥብቅ የቪዛ ቁጥጥር (የማህበራዊ ሚዲያ ፍተሻ እና እስከ 15,000 ዶላር ዋስትና ማስያዝን ጨምሮ) የመጣውን ከፍተኛ የቀጠሮ መዘግየት መቀነስ ነው።
ነገር ግን ይህንን ፕሪሚየም ክፍያ መክፈል የቪዛ መፈቀድን በፍጹም አያረጋግጥም ተብሏል።
አገልግሎቱ የሚሰጥባቸው የተመረጡ ኤምባሲዎች ዝርዝር በቅርቡ ይፋ ይደረጋል ተብሏል።
@Seledadotio
@Seledadotio
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሰኔ 24 ቀን እስከ ታኅሣሥ 22 ቀን 2019 ዓ.ም የሚቆይ አዲስ የቪዛ አገልግሎት መጀመሩን አስታውቋል።
ይህ አሰራር አመልካቾች ከመደበኛው 185 ዶላር በተጨማሪ 750 ዶላር በመክፈል በ10 ቀናት ውስጥ የቃለ መጠይቅ ቀጠሮ እንዲያገኙ ያስችላል።
አላማውም በትራምፕ አስተዳደር ጥብቅ የቪዛ ቁጥጥር (የማህበራዊ ሚዲያ ፍተሻ እና እስከ 15,000 ዶላር ዋስትና ማስያዝን ጨምሮ) የመጣውን ከፍተኛ የቀጠሮ መዘግየት መቀነስ ነው።
ነገር ግን ይህንን ፕሪሚየም ክፍያ መክፈል የቪዛ መፈቀድን በፍጹም አያረጋግጥም ተብሏል።
አገልግሎቱ የሚሰጥባቸው የተመረጡ ኤምባሲዎች ዝርዝር በቅርቡ ይፋ ይደረጋል ተብሏል።
@Seledadotio
@Seledadotio









No comments yet.