#FastMereja I የወልድያ ከተማ አስተዳደር ለከተማዋ እድገት ላበረከቱት የላቀ አስተዋጽኦ ዶ/ር አረጋ ይርዳውን የክብር እውቅና ሰጥቷል። የዚሁ እውቅና አካል የሆነውና በከተማዋ አዳጎ አደባባይ የተገነባው የክብር ሐውልት ተመርቆ ለህዝብ እይታ በቅቷል።
የከተማ አስተዳደሩ ይህንን የክብር ሐውልት ያቆመው ዶ/ር አረጋ ይርዳው በትምህርት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በኢኮኖሚ ግንባታ ዘርፎች ላሳዩት አርአያነት ያለው አመራርና ለወልድያ ከተማ የልማት አሻራ ምልክት እንዲሆን ታስቦ መሆኑን ገልጿል።
Source: FastMereja









No comments yet.