የሁበርት ሃምፍሪ ፌሎሺፕ የነፃ ትምህርት ዕድል ማመልከቻ ቅጽ ይፋ ሆነ

- Advertisement -
Sidebar AD

​#Ethiopia | በአሜሪካ ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በድህረ-ምረቃ መርሃ-ግብር በመታደም የሙያ ብቃታቸውን ማሳደግ ለሚፈልጉ ባለሙያዎች ታላቅ ዕድል ይፋ ተደረገ።

​በወጣው መርሃ-ግብር መሠረት፣ የዚህ የነፃ ትምህርት ዕድል ማመልከቻ ዛሬ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የተከፈተ ሲሆን፣ ማመልከቻው የሚዘጋው ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ይሆናል።

​ስለ መርሃ-ግብሩ ዝርዝር መረጃ፣ ስለሚጠየቁት የብቃት መስፈርቶች እና የማመልከቻ ቅጹን ለማግኘት በአሜሪካ ኤምባሲ ይፋዊ ድረ-ገጽ

https://et.usembassy.gov/announcements/
ላይ በመግባት መመልከት እንደሚቻል ተገልጿል።

በያፌት ገ/ህይወት

Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)

#getutemesgen #getu


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: