ለጫካ ፕሮጀክት የሚፈርሱ መንደሮች‼️
በአዲስ አበባ በጫካ ፕሮጀክት ማስፋፊያ ምክንያት በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5፥ 6 እና 7 ነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ ውጥረት እና ስጋት ሰፍኗል። ሰሞኑን በተካሄዱ የቀበሌ ስብሰባዎች ላይ የአካባቢው ባለስልጣናት ነዋሪዎች ቤቶቻቸውን በአስቸኳይ በአንድና በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ እንዲለቁና ምንም አይነት ድርድር የሌለው ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን መሰረት ሚዲያ ከነዋሪዎች አረጋግጧል።
@Seledadotio
@Seledadotio
በአዲስ አበባ በጫካ ፕሮጀክት ማስፋፊያ ምክንያት በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5፥ 6 እና 7 ነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ ውጥረት እና ስጋት ሰፍኗል። ሰሞኑን በተካሄዱ የቀበሌ ስብሰባዎች ላይ የአካባቢው ባለስልጣናት ነዋሪዎች ቤቶቻቸውን በአስቸኳይ በአንድና በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ እንዲለቁና ምንም አይነት ድርድር የሌለው ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን መሰረት ሚዲያ ከነዋሪዎች አረጋግጧል።
@Seledadotio
@Seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.