#Breakingየኢራን ተደራዳሪዎች አዳራሽ ለቀው ወጡበዛሬው ዕለት የአሜሪካ እና የኢራን ተደራዳሪዎች በስዊዘርላንድ ተገናኝተው …

- Advertisement -
Sidebar AD
#Breaking
የኢራን ተደራዳሪዎች አዳራሽ ለቀው ወጡ‼️
በዛሬው ዕለት የአሜሪካ እና የኢራን ተደራዳሪዎች በስዊዘርላንድ ተገናኝተው የነበረ ሲሆን አሁን በወጡ መረጃዎች መሰረት የኢራን ተደራዳሪዎች አዳራሹን ለቀው ወጥተዋል።
የኢራን ተደራዳሪዎች ከአሜሪካ ልዑካን ጋር የጋራ ፎቶ አንነሳም ብለዋል።
ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ ዶናልድ ትራምፕ ‘ሆርሙዝን ከዘጋችሁ ሀገር አይኖራችሁም፣ሆርሙዝንም በሀይል እወስደዋለሁ’ በማለታቸው ነው ተብሏል።
ሄዝቦላህን እያስታጠቃችሁ እስራኤል ስታጠቁ እኛ ደግሞ በቦንብ ኢራንን እንደበድባለን ሲሉ የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር አሳውቀዋል።
ኢራን በሊባኖስ ያለው ጦርነት ካልቆመ ድርድር የለም ያለች ሲሆን ዶናልድ ትራምፕ ደግሞ ኢራን ለሄዝቦላህ የምታደርገውን ድጋፍ ካላቆመች ኢራንን እንደበድባለን ብለዋል።
@Seledadotio
@Seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1