‼️
አባቶች አንገታቸዉን ደፉ‼️
ገዳሙ ከመበተኑ በፊት እንድረስ‼️
በወሎ የሚገኘዉ የኤፍራታ ቅድስት ልደታ ማርያም ፤ ዮሀንስ ወልደነጎድጓድ እና አቡነ ዘርአቡሩክ አንድነት ገዳም መነኮሳዉያን አባቶችና እናቶች ሚበሉት ሚጠጡት ሚለብሱት ሚጠለሉበት እስከማጣት እንዲሁም ቤተክርስቲያኑ እያፈሰሰባቸዉ በመቸገራቸዉ በመላዉ አለም ላላችሁ ደጋጎች ከታች ባለዉ አካዉንት የምንችለዉን በማገዝ የበረከቱ ተሳታፊ እንድንሆን ጥሪ መነኮሳቱ አቅርበዋል።
ድጋፍ ለማድረግ
👇👇👇
ንግድ ባንክ- 1000201267114
አቢሲኒያ- 240499045
ኪዳነ ምህረት የልባችሁን መሻት ትፈፅምላችሁ‼️
Source: FastMereja









No comments yet.