ሰርተፊኬት የሌላቸው የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች በስራ ላይ እንዳይሳተፉ የሚከለክል አሰራር ሊተገበር ነው።
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት በኮንስትራክሽን ዘርፍ ያሉ ባለሙያዎችን ብቃት ለማረጋገጥ የሚያስገድድ አዲስ አሰራር እያዘጋጀ ነው።
አሰራሩ ደረጃ በደረጃ የሚተገበር ሲሆን፣ ወደፊት ሰርተፊኬት የሌለው ማንኛውም ባለሙያ በየትኛው ደረጃ በኮንስትራክሽን ስራዎች ላይ እንዳይሳተፍ ሙሉ በሙሉ ይከለክላል።
ምንም እንኳን ሂደቱ ዓመታትን ሊወስድ ቢችልም፣ በአሁኑ ወቅት የዝግጅትና የተግባር እንቅስቃሴዎች ተጀምረዋል።
@Seledadotio
@Seledadotio
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት በኮንስትራክሽን ዘርፍ ያሉ ባለሙያዎችን ብቃት ለማረጋገጥ የሚያስገድድ አዲስ አሰራር እያዘጋጀ ነው።
አሰራሩ ደረጃ በደረጃ የሚተገበር ሲሆን፣ ወደፊት ሰርተፊኬት የሌለው ማንኛውም ባለሙያ በየትኛው ደረጃ በኮንስትራክሽን ስራዎች ላይ እንዳይሳተፍ ሙሉ በሙሉ ይከለክላል።
ምንም እንኳን ሂደቱ ዓመታትን ሊወስድ ቢችልም፣ በአሁኑ ወቅት የዝግጅትና የተግባር እንቅስቃሴዎች ተጀምረዋል።
@Seledadotio
@Seledadotio









No comments yet.