ለጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን እንድረስላት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ120ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤ/ክ ስር ይገኛል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ በመውደቁ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን እንጨርሰው።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000742370527 – ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251948576116 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የቅድስት ኪዳነምህረት አማላጅነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ
#አንዲት_ቤተክርስቲያን
#አንዲት_ጥምቀት
#ቅዱሳን
#ተዋህዶ
#ድንግል
#orthodoxchurch
#ኢትዮጵያ









No comments yet.