የገጠሯን ቤተክርስቲያን እንርዳ

- Advertisement -
Sidebar AD

ለጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን እንድረስላት !!!

✝️ ከአዲስ አበባ በ120ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤ/ክ ስር ይገኛል።

✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ በመውደቁ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።

✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን እንጨርሰው።

✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000742370527 – ኢ.ን. ባ /CBE/

✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251948576116 ይደውሉ

በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የቅድስት ኪዳነምህረት አማላጅነት አይለየን።

#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ
#አንዲት_ቤተክርስቲያን
#አንዲት_ጥምቀት
#ቅዱሳን
#ተዋህዶ
#ድንግል
#orthodoxchurch
#ኢትዮጵያ

Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: