#Ethiopia | በቴአትር ታሪክ ከአንድ ቀን በፊት ትኬት በመጨረስ ሪከርዱን የያዘው “የኮከቡ ሰው” ኮሜዲ ቴአትር ለሀዋሳ የጥበብ ወዳጆች ነገ፣ እሁድ ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽት 12:00 ሰአት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሚሊኒየም አዳራሽ ለእይታ ይቀርባል —
ተዋንያን
አማኑኤል ሐብታሙ፣ መስከረም አበራ እና ፍቃዱ ከበደ
አዘጋጅ :- ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ
መግቢያ :- 400:
VIP 1000
ቲኬት
በ0961119323 እየደወሉ መውሰድ ይችላሉ
በእለቱም መግቢያ በር ላይ ያገኛሉ፡፡
Source: GetuTemesgen








No comments yet.