“ዘር የለኝም ንፁህ ኢትዮጵያዊ ነኝ ብለዉ ፤ የሆነ ቀን ሲመጣ በመንጋ ተነስተዉ በመልክህ ፣ በዘርህ እና በኃይማኖትህ ሊያሸማቅቁህ ከሚፈልጉ ፤ ማህበረሰቤን ጨፍልቀዉ ከሚሰድቡ ሰዎች ይልቅ ፤ የመጡበትን አክብሬ፣ የተገኘሁበትን አክብረዉ በማስተዋል የሚኖሩ ሰዎች ይገዙኛል። ” ድምጻዊ አስገኘው አሽኮ (አስጌ ዴንዳሾ)
Source: FastMereja
“ዘር የለኝም ንፁህ ኢትዮጵያዊ ነኝ ብለዉ ፤ የሆነ ቀን ሲመጣ በመንጋ ተነስተዉ በመልክህ ፣ በዘርህ እና በኃይማኖትህ ሊያሸማቅቁህ ከሚፈልጉ ፤ ማህበረሰቤን ጨፍልቀዉ ከሚሰድቡ ሰዎች ይልቅ ፤ የመጡበትን አክብሬ፣ የተገኘሁበትን አክብረዉ በማስተዋል የሚኖሩ ሰዎች ይገዙኛል። ” ድምጻዊ አስገኘው አሽኮ (አስጌ ዴንዳሾ)
Source: FastMereja
Welcome, Login to your account.
Welcome, Create your new account
A password will be e-mailed to you.
No comments yet.