📌ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር!
#Ethiopia | ባለፉት ሁለት አሥርት ዓመታት ሌላ ምንም ጉዳይ አልነበረኝም። ለውጥ ማምጣት አለማምጣት ለ “ምን አገባኝ” ባይነት አሳልፎ አልሰጠኝም። ዳር ቆሜ ኦክስጅን ከምሻማ ወደዚች ፕላኔት የመጣሁት በምክያት ነውና ለምኖርበት ምክንያት ታገልኩ። ስለ ኢትዮጵያ ተፈጥሮ፣ ቅርስ፣ ባህል እና ቱሪዝም ድምፅ ለመሆን ጣርኩ። ሁሉ ነገሬን ሰጠሁ! በዚህ ምክንያት ብዙ ነገር አለኝ፤ በዚህ ምክንያትም ምንም ነገር የለኝም። ግን አልቆምም፤ ይህ የዚያ ጉዞ አካል ነው። ዛሬ ማታ ወደ እናንተ ይደርሳል።
Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Source: GetuTemesgen









No comments yet.