የትምህርት ሚኒስቴር በመላው ሀገሪቱ ትምህርት መስከረም 5/2019 ዓ.ም እንደሚጀመር አስታወቀ
ወጥነት ያለው የማስተማር ሂደት እንዲኖር ለማስቻል ያዘጋጀውን የ2019 ዓ.ም አጠቃላይ የትምህርት ዘመን ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ (ካላንደር) ለክልሎች እና ለከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች አስተላልፏል።
በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት፦
ከነሐሴ 26 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል።



Source: Yeneta Tube









No comments yet.