መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም በይፋ ትምህርት ይጀምራል።

- Advertisement -
Sidebar AD

የትምህርት ሚኒስቴር በመላው ሀገሪቱ ትምህርት መስከረም 5/2019 ዓ.ም እንደሚጀመር አስታወቀ

ወጥነት ያለው የማስተማር ሂደት እንዲኖር ለማስቻል ያዘጋጀውን የ2019 ዓ.ም አጠቃላይ የትምህርት ዘመን ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ (ካላንደር) ለክልሎች እና ለከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች አስተላልፏል።

​በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት፦

ከነሐሴ 26 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል።






Source: Yeneta Tube

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: