#Ethiopia | ከሰባት ዓመታት በላይ የጎንደር ዩኒቨርሲቲን በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የቆዩት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሆኖ ተሹመዋል።
ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን ባሳለፍነው ቅዳሜ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በጎንደር ከተማ «ጽናት» የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ አስመርቀዋል።
ይኸው መጽሐፍ የጎንደር ዩኒቨርሲቲን የሰባ ዓመታት ማለትም ከ1947 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ያለውን የረጅም ጊዜ የታሪክ፣ የትጋት፣ የፈተና፣ የስኬት እና የተቋማዊ ለውጥ ጉዞ በሰፊው የሚዳስስና የሚያስቃኝ ታሪካዊ ሥራ መሆኑ ይታወሳል።
#DrAsratAtsedeweyn #AASTU #Ethiopia #HigherEducation #Leadership #GondarUniversity #News
Source: GetuTemesgen









No comments yet.