ስናስታውሶ!!
ራስዎንና ድርጅቶን ከቅጣትና አላስፈላጊ ውጣ ውረድ ይታዯጉ እያልን ከአክብሮት ጭምር ነው!!
ሐምሌ 30 ከመጠናቀቁ በፊት ግብሮን አጠናቀው በመክፈል ጥንቅቅ ያለ የዜግነት ግዴታዎን የተወጡ መሆኑን ያረጋግጡ፡፡
ለአዲስ አበባ ከተማ ሁለንተናዊ ዕድገትና ብልጽግና የድርሻዎን ማበርከትዎን እያስተዋሉ ዯስ ይሰኙ፡፡
የደረጃ ‘’ለ’’ ግብር ከፋይ ሆነው ከሐምሌ 30 በፊት የሚጠበቅብዎትን ግብር ሲከፍሉ፡
አንድም ከቅጣትና አላስፈላጊ ውጣ ውረድ ይድናሉ
እንዯገናም ለከተማዋ ዕድገት ግዴታውን እንዯተወጣ ዜጋ ኩራትን ይኮራሉ፡፡
ቢኮሩም ይገባዎታል፡
የግብር ግዴታዎን ከሐምሌ 30 በፊት ተወጥተዋልና፡









No comments yet.