ሐምሌ 30 ደረሰ! የደረጃ ‘’ለ’’ ግብር ከፋዮች የመጨረሻው ቀን

- Advertisement -
Sidebar AD

ስናስታውሶ!!
ራስዎንና ድርጅቶን ከቅጣትና አላስፈላጊ ውጣ ውረድ ይታደጉእያልን ከአክብሮት ጭምር ነው!!
ሐምሌ 30 ከመጠናቀቁ በፊት ግብሮን አጠናቀው በመክፈልጥንቅቅ ያለ የዜግነት ግዴታዎን የተወጡ መሆኑን ያረጋግጡ፡፡
ለአዲስ አበባ ከተማ ሁለንተናዊ ዕድገትና ብልጽግና የድርሻዎንማበርከትዎን እያስተዋሉ ደስ ይሰኙ፡፡
የደረጃ ‘’ለ’’ ግብር ከፋይ ሆነው ከሐምሌ 30 በፊትየሚጠበቅብዎትን ግብር ሲከፍሉ፡
አንድም ከቅጣትና አላስፈላጊ ውጣ ውረድ ይድናሉ
እንደገናም ለከተማዋ ዕድገት ግዴታውን እንደተወጣ ዜጋኩራትን ይኮራሉ፡፡
ቢኮሩም ይገባዎታል፡
የግብር ግዴታዎን ከሐምሌ 30 በፊት ተወጥተዋልና፡፡

Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: