#አሳዛኝ_ዜና

- Advertisement -
Sidebar AD

የተወዳጇ ድምፃዊት ገነት ማስረሻ ባለቤት አቶ አዱኛ ይስማቸው በተወለድ በ70 አመቷቸው አርፈዋል😭

አቶ አድኛ በ ጎንደር ዙሪያ እንፍራዝ ከተማ በ1948 አመተ ምህረት የተወለድ ሲሆን ከተወዳጃ ድምፃዊት ገነት ማስረሻ 2 ወንድና 2 ሴት ልጆችን የወለድና በትዳርም አብረው የኖሩ መሆኑ ታውቋል።

የቀብር ስነስርአትም ሐምሌ 292018 ቦሌ አራብሳ ገገብርኤል ከቀኑ 6:00 መሆኑ ተገልፃል።

via_ጋዜጠኛ መሉቀን አሰን



Source: Yeneta Tube

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1