የቀብር ሥነ-ሥርዓት መርሃ-ግብር

- Advertisement -
Sidebar AD

(ሰኞ ነሐሴ 4 ቀን 2018 ዓ.ም — ቢሾፍቱ)

#Ethiopia | ለኢንጂነር ያደሳ እምሩ አጋ ዕረፍት የተሰማንን ጥልቅ ኀዘን እየገለጽን፤ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጆቻቸው እና ለሥራ ባልደረቦቻቸው በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን።

የጸሎት እና የሽኝት ሥነ-ሥርዓት:
ከጠዋቱ 5:00 ሰዓት ጀምሮ በደብረ ዘይት መካነ ኢየሱስ ማህበረ ምዕመናን

ግብዓተ መሬት:
ከቀኑ 7:30 ሰዓት በቃጂማ መካነ ኢየሱስ መካነ መቃብር

“የቅዱሳኑ ሞት በእግዚአብሔር ፊት የከበረ ነው።”
— መዝሙረ ዳዊት 116፥15

እግዚአብሔር አምላክ ነፍሳቸውን በገነት ያኑር፤ ለቤተሰቡና ለወዳጆቹም መፅናናትን ይስጥ።


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1