ነገ ነሐሴ 4 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከረፋዱ 4፡00-11፡00
👉 አደይ አበባ፣ እርሻ ሰብል፣ ሳሪስ፣ ዘንባባ ሆስፒታል፣ ሳሪስ አዲስ ሰፈር፣ ከሰል ቤት፣ ሚዛን፣ ቡልቡላ ት/ቤት ድረስ እና አካባቢው፣
👉ፓርሞ ሳይት አካባቢ፣ ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ቼራሊያ ፊት ለፊት ፣ ቃሊቲ ገብር ኤል 40/60 ፊት ለፊት፣ ቼራሊያ ኮንዶሚየም፣ ቃሊቲ መናሃሪያ እና አካባቢው።
✅ከጠዋቱ 2፡00-9፡30
👉ካራ ቆሬ፣መድኃኔዓለም፣ኢትዮሆፕ ስኩል፣ካራቆሬ፣ካራቆሬ ኮንዶሚኒየም፣ ኢንዱስትሪ መንደር ፣ አየር ጤና ት/ቤት፣ አየር ጤና መስጊድ፣ ኪዳነምህረት ቤ/ክ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አቃቂ መድኃኒያለም፣ አቃቂ ወረዳ 01 ፣ ሚሺን ት/ቤት፣ አቃቂ ጤና ጣቢያ፣ ቤጂንግ ሆስፒታል፣ ቃጫ ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉ወልዲያ ፣ጎብዬ፣ ሰዱ፣ ያያ፣ አዲስዓለም ቀበሌ፣ባህርዳር ቀበሌ 16፣ ህዳሴ፣ መኮድ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-6፡00
👉አርባምንጭ፣ ጂንካ፣ ጋዘዘር፣ ሌሞጌንቶ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Source: Yeneta Tube









No comments yet.