ተፈናቃዮቹ ችግር ላይ ወድቀዋል‼️
በህወሓት ጥቃት ሊፈፀምብን ይችላል በሚል ስጋት ከራያ የተለያዩ ወረዳዎች ተፈናቀለው በቆቦ መጠለያ ካምፕ የሚገኙ ተፈናቃዮች ችግር ላይ ወድቀዋል።
ከ17,000 በላይ ተፈናቃዮች በቆቦ ከተማ ተጠልለዉ የሚገኙ ሲሆን ከሁለት ወር በፊት የተወሰኑ ድርጅቶች ሰብአዊ እርዳታ እየሰጡ የነበረ ሲሆን አሁን ግን እነዚህ የእርዳታ ድርጅቶች ከአከባቢው በመልቀቃቸው ምክንያት እርዳታ እና ድጋፍ የሚሹ ወገኖች በርሀብ እና በህመም አደጋ ዉስጥ እንደሚገኙ ምንጮች ገልፀዋል።
አስቸኳይ ድጋፍ ይሻሉ’
@Seledadotio
@Seledadotio
በህወሓት ጥቃት ሊፈፀምብን ይችላል በሚል ስጋት ከራያ የተለያዩ ወረዳዎች ተፈናቀለው በቆቦ መጠለያ ካምፕ የሚገኙ ተፈናቃዮች ችግር ላይ ወድቀዋል።
ከ17,000 በላይ ተፈናቃዮች በቆቦ ከተማ ተጠልለዉ የሚገኙ ሲሆን ከሁለት ወር በፊት የተወሰኑ ድርጅቶች ሰብአዊ እርዳታ እየሰጡ የነበረ ሲሆን አሁን ግን እነዚህ የእርዳታ ድርጅቶች ከአከባቢው በመልቀቃቸው ምክንያት እርዳታ እና ድጋፍ የሚሹ ወገኖች በርሀብ እና በህመም አደጋ ዉስጥ እንደሚገኙ ምንጮች ገልፀዋል።
አስቸኳይ ድጋፍ ይሻሉ’
@Seledadotio
@Seledadotio
- Advertisement -









No comments yet.